ለቦርዱ አገልግሎት ተጠቃሚዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለተገልጋዮቹ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 481/2013 በወጣው የአገልግሎት ክፍያ ታሪፍ መሰረት ክፍያ የሚያስፈፅም መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ተገልጋዮች ክፍያ የፈፀማችሁበትን ደረሰኝ ዋና (ኦሪጂናል) ይዛችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ቅጂ/ኮፒ ደረሰኝ ይዛችሁ የምትመጡ ደምበኞች ለአሰራር ስለምንቸግር በኮፒ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያ የተፈፀመበትን አሪጂናል ደረሰኝ ብቻ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ
Leave A Comment
You must be logged in to post a comment.