የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሄደ
የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የቦርዱ ሰራተኞች በተገኙበት የካቲት 12 እና 13 ቀን 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ፡፡ የቦርዱ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አልታሰብ አየሁ የአፈፃፀም ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት እንዳብራሩት [...]