Monthly Archives: April 2022

Home/2022/April

ለሪፖርት አቅራቢ አካላት በሙሉ

ለሪፖርት አቅራቢ አካላት በሙሉ               የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ            Accounting and Auditing Board of Ethiopia             ቦርዱ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2006 አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ 2/”መ” እና “ሰ” እንዲሁም በአዋጁ  አንቀጽ ቁጥር 53 ንዑስ አንቀጽ(2) በተሰጠው ስልጣን መሰረት  የሪፖርት አቅራቢ አካላትን  መለያ መስፈርት እና ምዝገባ መመሪያ ቁጥር የኢ/ሂ/ኦ/ቦ 804/2013 በማዘጋጀት [...]

By |2022-04-18T10:02:05+00:00April 18th, 2022|news, pulic notice|0 Comments

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የIFRS ስልጠና ተጠናቀቀ

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የIFRS ስልጠና ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከፌዴራል መንግስት የልማት ድርጅቶች ለተውጣጡ 114 የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች በሁለት ዙር ከመጋቢት 12-16/2014 እና ከመጋቢት 19-23/2014 ዓ.ም ድረስ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የስልጠናው ዋና ዓላማ የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካላት የሂሳብ መግለጫቸውን [...]

By |2022-04-05T04:43:16+00:00April 5th, 2022|news|0 Comments