Monthly Archives: August 2022

Home/2022/August

ለደቡብ እና ለሲዳማ ክልል የሒሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች የሙያ ፍቃድ እድሳት በቦርዱ በኩል እንደሚከናወን ተገለፀ፡፡

ለደቡብ እና ለሲዳማ ክልል የሒሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች የሙያ ፍቃድ እድሳት በቦርዱ በኩል እንደሚከናወን ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ በደቡብ ክልል እና በሲዳማ ክልል ለሚገኙ 139 የሒሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች የሒሳብ እና ኦዲት ሙያ ፍቃድ በቦርዱ በኩል እንደሚከናወን ነሐሴ 04 ቀን 2014 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ ከባለሙያዎቹ ጋር በተደረገው የውይይት መድረክ አስታወቀ፡፡ በዕለቱም የቦርዱ [...]

By |2022-08-15T05:42:33+00:00August 15th, 2022|news|0 Comments

በ2014 በጀት ዓመት ክንውን፣ በ2015 ዕቅድ እና መዋቅራዊ አደረጃጀት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

በ2014 በጀት ዓመት ክንውን፣ በ2015 ዕቅድ እና መዋቅራዊ አደረጃጀት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ሠራተኞች በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ክንውን፣ በ2015 ዕቅድ እና መዋቅራዊ አደረጃጀት ላይ ሐምሌ 26 ቀን 2014 ዓ.ም በቦርዱ የስብሰባ አዳራሽ የግማሽ ቀን ውይይት አካሄዱ፡፡ በውይይቱም የቦርዱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር እንደተናገሩት የ2014 በጀት ዓመት ከአስር ዓመቱ ስትራቴጂያዊ [...]

By |2022-08-03T11:13:41+00:00August 3rd, 2022|news|0 Comments