Monthly Archives: November 2022

Home/2022/November

ለፋይናንስ ተቋማት የሚቀርቡ የኦዲት ሪፖርቶችን ትክክለኛነት ማረጋገጥ እንደሚስፈልግ ተገለጸ

ለፋይናንስ ተቋማት የሚቀርቡ የኦዲት ሪፖርቶችን ትክክለኛነት ማረጋገጥ እንደሚስፈልግ ተገለጸ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለፋይናንስ ተቋማት በሚቀርቡ የኦዲት ሪፖርቶች ዙሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ከግል ባንኮች እና ከኦዲት ድርጅቶች ማህበራት ከተወከሉ አመራሮች ጋር ህዳር 02 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በዲኦሎፖል ሆቴል የግማሽ ቀን የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ የቦርዱ ምክትል ዋና ዳይሬከተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር በመክፈቻ [...]

By |2022-11-18T09:51:40+00:00November 15th, 2022|news, pulic notice|0 Comments

ለትርፍ ያልተቋቋሙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሂሳብ ሪፖርታቸውን የሚያዘጋጁበት የሂሳብ አያያዝ መመሪያ (INPAG) አስተዋወቀ

ለትርፍ ያልተቋቋሙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሂሳብ ሪፖርታቸውን የሚያዘጋጁበት የሂሳብ አያያዝ መመሪያ (INPAG) አስተዋወቀ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአለም አቀፍ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች እና ፋይናንስ ባለሙያዎች ጋር ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች የፋይናንስ ሪፖርታቸውን የሚያዘጋጁበትን አዲስ መመሪያ (International Non-for Profit Accounting Guideline, INPAG) ን የማስተዋወቂያ ፕሮግራም  ሐሙስ ህዳር 01 ቀን 2015 ዓ.ም በዲ ሊኦፖል ሆቴል [...]

By |2022-11-15T12:37:12+00:00November 15th, 2022|news, pulic notice|0 Comments

ለሙያዊ አጋርነት የቀረበ ጥሪ

 ቀን፡- 02/03/2015ዓ.ም.                               ማስታወቂያ            ለሙያዊ አጋርነት የቀረበ ጥሪ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በህግ የተሰጡትን ኃላፊነትና ተግባራት ለመወጣት ባለፉት ጥቂት አመታት በርካታ ተግባራትን አከናውኗል፣ በማከናወንም ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁም መሠረት ቦርዱ በዳይሬክተሮች ቦርድ የሚመራ ሲሆን የአስር ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ (2013-2022) በማዘጋጀት ወደ ተግባር የገባ ከመሆኑም በተጨማሪ የዳይሬክቶሬቶች ቦርድ አመራር አባላቱም ለዕቅዱ ስኬታማነት በሦስት ንዑሳን ኮሚቴዎች ማለትም፡- [...]

By |2022-11-11T06:04:13+00:00November 8th, 2022|news, pulic notice|0 Comments

AFRICA CONGRESS OF ACCOUNTANTS (ACOA2023)

AFRICA CONGRESS OF ACCOUNTANTS (ACOA2023) The 7th edition of the Africa Congress of Accountants (ACOA2023) will be held in Abidjan, Côte d'Ivoire from 15-18 May 2023 under the Structural Transformation and Growth of Africa Economies. This unique edition of the congress will gather more than 2000 delegates and speakers from more than 65 English-, French-, [...]

By |2022-11-04T11:44:32+00:00November 4th, 2022|news, pulic notice|0 Comments

በአገልግሎት አሰጣጥ እና ደንበኛ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

በአገልግሎት አሰጣጥ እና ደንበኛ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ አዲስ ካካሄደው የሠራተኞች ምደባ ጋር በተያያዘ ከጥቅምት 18 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ለቦርዱ ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ደንበኞች አያያዝ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ስለሚታዩ ዋናዋና ችግሮች፣ አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ሊወሰዱ ስለሚገባቸው እርምጃዎች፣ ስለ ጊዜ አጠቃቀምና የተግባቦት [...]

By |2022-11-03T05:26:05+00:00November 2nd, 2022|news|0 Comments