የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ከምክር ቤቱ አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ከሆኑ የንግዱ ማህበረስብ አካላት ጋር ታህሳስ 20/2015 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ሪፖርት ትግበራ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ በዲኦሎፖል [...]