ቀን:- ጥቅምት 16/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ባለጉዳዮች በሙሉ
ዐርብ ጥቅምት 18 እና ሰኞ ጥቅምት 21/2015 ዓ.ም የቦርዱ ሠራተኞች በስልጠና ምክንያት በመደበኛ ሥራ ላይ ባለመሆናችን አገልገሎት የማንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
ቀን:- ጥቅምት 16/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ባለጉዳዮች በሙሉ
ዐርብ ጥቅምት 18 እና ሰኞ ጥቅምት 21/2015 ዓ.ም የቦርዱ ሠራተኞች በስልጠና ምክንያት በመደበኛ ሥራ ላይ ባለመሆናችን አገልገሎት የማንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
Leave A Comment
You must be logged in to post a comment.