ለተፈቀደላቸው የሂሳብ ባለሙዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለተፈቀደላቸው የሂሳብ ባለሙዎች በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS) ላይ የወደፊት የስራ አቅጣጫን የተመለከተ ወርክሾ በቀን 29/10/09 ሐሙስ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ስለሚሰጥ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ በመገኘት ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ ሲል ቦርዱ ያስታውቃል፡፡
Share This Story, Choose Your Platform!
Leave A Comment
You must be logged in to post a comment.