Monthly Archives: April 2017

Home/2017/April

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኦሮሚያ ክልል የሂሳብ አያያዝ ባለሙያዎች ማህበር ጋር ሚያዚያ 19 ቀን 2009 ዓ.ም የጋራ የስምምነት ሰነድ በቦርዱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረመ፡፡ የስምምነቱ ዋና ዓላማ በክልሉ ውስጥ የሚገኘውን የሙያ ማህበር   አቅም በመገንባትና የአለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብን ተግባራዊ በማድረግ በዋናነት የህዝብ ጥቅምን ለማስከበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጋራ ስምምነቱም በክልሉ  [...]

By |2017-04-28T14:59:24+00:00April 28th, 2017|ዜና|0 Comments

ቦርዱ ከአብክመ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ድጋፍና ክትትል ባለስልጣን ጋር የስምምነት ውል ተፈራረመ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ላይ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2009 ዓ.ም በአማራ ክልል ከሚገኙ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በደብረ ዘይት ከተማ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ሲሆን ሰልጣኞቹ አለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አተገባበር ምንነት ላይ በቂ ግንዛቤ አግኝተው ወደ ተግባር እንዲገቡ [...]

By |2017-04-20T12:15:46+00:00April 20th, 2017|ዜና|0 Comments

የንግድ ስም ምዝገባን በተመለከተ

የንግድ ስም ምዝገባን በተመለከተ ከቦርዱ ለሙያ ድርጅቶች የተሰጠ ማስታወቂያ ማንኛውም የሂሣብ ሙያ አገልግሎት ወይም የኦዲት አገልግሎት ድርጅት ለምዝገባ ማመልከት እንዳለበት የቦርዱ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 332/2007 አንቀጽ 20 ይደነግጋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም ፐብሊክ ኦዲተር በራሱም ሆነ ከሌላ ሰው ጋር በሽርክና ቦርዱ ስሙን ባላፀደቀው የኦዲት ድርጅት ስም እንደ ኦዲተር ሆኖ መሥራት እንደማይችል አዋጅ ቁጥር 847/2006 አንቀጽ 21 [...]

By |2017-04-06T12:12:03+00:00April 1st, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments