Monthly Archives: May 2017

ቦርዱ የIFRS አተገባበርን አስመልክቶ በሐረር ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ!

  የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ (IFRS) አተገባበር ላይ ግንቦት 14 ቀን 2009 ዓ.ም በሀረር ከተማ ወንደርላንድ ሆቴል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ  ፕሮግራሙ ላይ ከሐረሪ ክልላዊ መንግስት፤ ከድሬደዋ ከተማ አስተዳደር እና ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልላዊ መንግስት የተውጣጡ ዋና ኦዲተሮች፤ የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊዎች፤ የገቢዎችና ጉምሩክ ኃላፊዎች፤ የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአካውንቲንግ ሙያ [...]

By |2017-05-25T14:01:39+00:00May 25th, 2017|ዜና|0 Comments

ቦርዱ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የቋሚ ንብረት ትመና የአሰልጣኞች ስልጠና ለ2ኛ ጊዜ መስጠት ጀመረ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በሀገራችን ለ2ኛ ጊዜ በቋሚ ንብረት ትመና (Asset Valuation) ላይ ትኩረት ያደረገ የአሰልጣኞች ስልጠና  ከግንቦት 14 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ስልጠናው የሚሰጠው በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ሲሆን፤ በስልጠናውም የቦርዱን ባለሙያዎች ጨምሮ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች የተውጣጡ  ኢንጅነሮች እና አካውንታንቶች በአጠቃላይ 53 ያህል ተሳታፊዎች ስልጠናውን በመከታተል ላይ እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ [...]

By |2017-05-24T04:44:03+00:00May 24th, 2017|ዜና|0 Comments

ቦርዱ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን በቋሚ ንብረት ትመና ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና ሠጠ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በቋሚ ንብረት ትመና ላይ ትኩረት ያደረገ የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በቢሾፍቱ ከተማ ጎልድ ማርክ ሆቴል ሲሆን፤ በስልጠናውም የቦርዱን ባለሙያዎች ጨምሮ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ከፋይናንስ ተቋማት፤ ከባንኮች፤ ከኢንሹራንሶችና ከማይክሮ ፋይናንስ  ተቋማት የተውጣጡ 49 ያህል ባለሙያዎች ሰልጠናውን ተከታትለዋል፡፡ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው በዚህ ስልጠና ላይ በሀገሪቱ የሚገኙና የተመሰከረላቸው [...]

By |2017-05-18T06:13:39+00:00May 18th, 2017|ዜና|0 Comments

ቦርዱ በአምስት ዓመት የስትራቴጂክ እቅዱ ላይ ከሁሉም ሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በቦርዱ የ4ኛ ሩብ ዓመትና በአምስት ዓመት የስትራቴጂክ እቅዱ ላይ ከግንቦት 3 እስከ ግንቦት 5 ቀን 2009 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ከሁሉም የቦርዱ ሰራተኞች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የውይይቱ ዋና አላማ ቦርዱ አለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስታንዳርድን በሀገሪቱ ተግባራዊ ለማድረግ ባስቀመጠው የአምስት አመት የስትራቴጂክ እቅድና የበጀት ዓመቱን የ4ኛ ሩብ [...]

By |2017-05-16T04:30:37+00:00May 16th, 2017|ዜና|0 Comments