Monthly Archives: June 2017

Home/2017/June

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ሰኔ 13 ቀን 2009 ዓ.ም ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በፋይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ደረጃዎች ላይ ያተኮረ ግንዛቤ ማስጨበጫ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ይኼ ሰኔ 13 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ፋኩሊቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ የተሰጠው ስልጠና ለ1200 ለሚጠጉ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በፋይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት ላይ ያለውን ግንዛቤ [...]

By |2017-06-21T04:30:30+00:00June 21st, 2017|ዜና|0 Comments

ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2) (መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት እንዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2) (ሸ) ማንኛውም ሪፖርት  አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ  [...]

By |2017-06-20T13:17:16+00:00June 20th, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments

ለግለሰብ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2)(መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት  እነዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2)(ሸ) ማንኛውም ሪፖርት  አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ  ማቅረብ እንዳለበት፤  [...]

By |2017-06-21T11:41:03+00:00June 20th, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ለበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማሕበራት እና ለኢሴክስ አባላት ያዘጋጀውን የፋይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ደረጃዎች ላይ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስበጫ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከሰኔ 2-11/2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቢዩዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ፋኩሊቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመሰጠት ላይ የሚገኘው ስልጠናው ለ9 ሺህ ያህል የበጎ አድራጎትና ኢሴክስ የፋይናንስ አመራሮች እና ሠራተኞች [...]

By |2017-06-19T11:07:30+00:00June 19th, 2017|ዜና|0 Comments

ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ጥሪ Call for Sensitization workshop   መንግስት በግልና በመንግስት ዘርፍ ባሉ ድርጅቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን የተሟላ ግልጽና በቀላሉ ሊረዱት የሚችሉት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኙቱ የፋይናንስ ሪፖርቶች በአለምአቀፍ የሪፖርት ደረጃዎች መሠረት እንዲዘጋጁና እንዲቀርቡ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2ዐዐ6 ማውጣቱ ይታወቃል፡፡አዋጁን በሚገባ ለማስፈጸም እንዲቻል የኢትዮጵያ የሂሳብ [...]

By |2017-06-15T13:42:19+00:00June 15th, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments

ቦርዱ የIFRS አተገባበርን አስመልክቶ በመቀሌ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ!

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ (IFRS) አተገባበር ላይ ግንቦት 21 ቀን 2009 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ደስታ ኢንተርናሽናል ሆቴል አንድ ቀን  የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም አካሄደ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ  ፕሮግራሙ ላይ የትግራይ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተወካዮች፤ የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊዎች፤ የገቢዎችና ጉምሩክ ተወካዮች፤ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተወካዮች፤ የክልሉ የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአካውንቲንግ ሙያ [...]

By |2017-06-07T10:34:40+00:00June 7th, 2017|ዜና|0 Comments

ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማህበራት በሙሉ

የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ጥሪ Call for Sensitization workshop   በግልና በመንግስት ዘርፍ ባሉ ድርጅቶች ላይ ተፈጻሚ የሚሆን የተሟላ ግልጽና በቀላሉ ሊረዱት የሚችሉት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስረዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የፋይናንስ ሪፖርቶች በአለምአቀፍ የሪፖርት ደረጃዎች መሰረት እንዲዘጋጁና እንዲቀርቡ መንግስት የፋይናንስ ሪፖርት አዋጅ ቁጥር 847/2006 ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ የሪፖርቶቹ  አዘገጃጀትና አቀራረብ በኃላፊነት እንዲመራና እንዲቆጣጠር በአዋጁ መሰረት [...]

By |2017-06-05T12:13:50+00:00June 5th, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments