Monthly Archives: July 2017

Home/2017/July

ቦርዱ በ IFRS አተገባበር ላይ ውይይት አካሄደ!

      የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በዓለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS) አተገባበርን በተመለከተ ሐምሌ 10 ቀን 2009 ዓ.ም  ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የስራ አመራር አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ፡፡ የጋራ ውይይቱ የተካሄደው በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን፤ 49 ያህል ተሳታፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሙን ተካፍለዋል፡፡ በዕለቱ ዓለምአቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደራጃዎች (IFRS)ን [...]

By |2017-07-19T08:57:35+00:00July 19th, 2017|ዜና|0 Comments

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የመስክ ምልከታ ግኝቶችን ለውይይት አቀረበ

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ የመስክ ምልከታ በማድረግ የደረሰበትን ውጤት ከ600 በላይ ለሚሆኑ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ሰኔ 29 ቀን 2009 ዓ.ም በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አዳራሽ ውስጥ አቀረበ፡፡ ቦርዱ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሂሳብ ሥራ አገልግሎት ለመስጠት ከቦርዱ ፈቃድ በተሰጣቸው ባለሙያዎችና ድርጅቶች ላይ ባደረገው ምልክታ 65% የሚሆኑት የተደራጀ ቢሮ ከፍተው የሚሰሩ ሲሆን 35% የሚሆኑት [...]

By |2017-09-02T11:38:45+00:00July 12th, 2017|ዜና|0 Comments

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ

የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ለተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎችና  ያዘጋጀውን የፋይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ደረጃዎች ላይ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስበጫ ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አዳራሽ ውስጥ የተሰጠው ስልጠና ከ600 ለሚበልጡ የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች በሒሳብ አያያዝ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ የሚያሳድግላቸው ነው፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫው ላይ እንደተገለጸው የቦርዱ ልኡካን ቦድን በአዲስ አበባ ከተማ በሒሳብ አያያዝ [...]

By |2017-07-07T13:55:11+00:00July 7th, 2017|ዜና|0 Comments

ለተፈቀደላቸው የሂሳብ ባለሙዎች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለተፈቀደላቸው የሂሳብ ባለሙዎች በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS) ላይ የወደፊት የስራ አቅጣጫን የተመለከተ ወርክሾ በቀን 29/10/09 ሐሙስ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ስለሚሰጥ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ በመገኘት ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ ሲል ቦርዱ ያስታውቃል፡፡

By |2017-07-05T04:48:09+00:00July 5th, 2017|ማስታወቂያ|0 Comments