ቦርዱ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ሊያካሄድ ነው
ቦርዱ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ሊያካሄድ ነው የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ተፈጻሚነት ወሰን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ሊያካሂድ ነው፡፡ መስከረም 11 ቀን 2010 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አዳራሽ ውስጥ በሚካሄደው ውይይት ሙያውን በሃገርአቀፍ [...]