Yearly Archives: 2019

Home/2019

ለቦርዱ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ተመደበለት

ክብርት ወ/ሮ ሂክመት አብደላ አብዱልመሊክ ከጥቅምት 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ በኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በተጻፈ ደብዳቤ ተመደቡ፡፡ ክብርት ዋና ዳይሬክተሯ ጥቅምት 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቦርዱ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የሥራ ትውውቅ ባደረጉበት ወቅት የሀገሪቱን የፋይናንስ ሥርዓት ጤናማነት በማረጋገጥ የድርጅቶችን የውድቀትና ኪሳራ ስጋት ለመቀነስ [...]

By |2019-11-06T06:03:12+00:00November 6th, 2019|ዜና|0 Comments

ለፋይናንስ ሪፓርት አቅራቢ አካላት በሙሉ

ዓለም ዓቀፍ የፋይናንስ ሪፓርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS, IFRS for SMEs and IPSAS) ትግበራ የኢትዮጽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ባስቀመጠው የትግበራ ፍኖተ-ካርታ መሰረት እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ሁሉንም መስፈርቶች የሚያሟሉ አካላትም በወቅቱ በቦርዱ በአካል በመገኘት ወይም በመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎት (e-service) በመጠቀም ድርጀታቸውን አስመዝግበው ለድርጀታቸው የሚገባውን ደረጃ እየተገበሩ ይገኛሉ፡፡ ከፍተኛ የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካላት ከ2010 ዓመት [...]

By |2019-10-24T11:15:01+00:00October 24th, 2019|ማስታወቂያ, ዜና|0 Comments

በመጀመሪያ የትግበራ ወቅት (First time adoption) በሚያጋጥሙ      ክስተቶች ላይ ውይይት ተደረገ

የኢትየጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች (IFRS First time adoption) የመጀመሪያ የትግበራ ወቅት ከሀብት ትመና እና ትርፍ ክፍፍል ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ከባንኮች፣ ኢንሹራንሶች፣ ከኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሂሳብ አዋቂዎችና ኦዲተሮች ማህበር ፣ ከውጪ ኦዲተሮች ማህበር እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዘርፉ ምሁራን እና ከገቢዎች ሚኒስቴር ተወካዮች ከተወጣጡ 81 ተሳታፊዎች ጋር መስከረም 22 ቀን [...]

By |2019-10-07T12:34:28+00:00October 7th, 2019|ዜና|0 Comments

ቦርዱ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች   አፈጻጸም መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 01/2012 ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሳፋየር ሆቴል የግማሽ ቀን ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱም ቦርዱ ቀድሞ ባወጣው የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ደረጃዎቹን የተገበሩ እና በትግበራ ሂደት የገቡትም ሆነ እየገቡ ያሉ በሁሉም መስክ ያሉ የህዝብ [...]

By |2019-10-03T06:49:17+00:00October 3rd, 2019|ዜና|0 Comments

ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መምህራን የIFRS እና IPSAS ስልጠና ተሰጠ

በሀገሪቱ ያሉ የግል፣ የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች መሰረት የፋይናንስ ሪፖርታቸውን አዘጋጅተው ለቦርዱ እንዲያቀርቡ አስፈላጊውን እውቀት እንዲያሸጋግሩ ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ስልጠና እና የአሰልጣኞች ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዓላማውን ለማሳካት ቅድሚያ ከሰጣቸው ተግባራት አንዱ የሆነው የሙያው አፈጻጸም የህዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ መዋሉን ማረጋገጥ ነው፡፡ በዚሁም መሰረት [...]

By |2019-10-03T06:43:13+00:00October 3rd, 2019|ዜና|0 Comments

ህግ ጥሰው የሙያ ስራ ላይ በተሰማሩ ሙያተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከቦርዱ ህጋዊ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና የግልና የድርጅት የሙያ ፈቃድ ወስደው ግን ሳያድሱ በቀሩ እና ባልታደሰ የሙያ ፈቃድ የሂሳብ ስራዎች በሰሩ የሂሳብ እና የኦዲት ሙያተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ ወሰደ፡፡ ቦርዱ የሂሳብ አያያዝና የኦዲት ሙያን ለመቆጣጠር በተሰጠው ኃለፊነት ላይ ተመስርቶ ጠንካራ የምርመራና የህግ ማስከበር ስርዓትን በማስፈን በኢትዮጵያ ውስጥ የሙያውን ተአማኒነት ለመገንባት [...]

By |2019-09-16T10:53:32+00:00September 16th, 2019|ዜና|0 Comments

ለታክስ ሥርዓቱ ውጤታማና ጤናማነት የዘርፉ ተቆጣጣሪና ሙያተኞች ሚና ጉልህ ነው

የኢትየጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኢፌዲሪ ገቢዎች ሚኒስቴር ባዘጋጀው የታክስ አስተዳደር መመርያ ቁጥር 152/2011ዓ.ም አተገባበር ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ማክሰኞ ነሀሴ 21 ቀን 2011ዓ.ም በገቢዎች ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አደረገ። በእለቱም ክቡር አቶ ዘመዴ ተፈራ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን የታክስ አስተዳደሩን ማዘመን፣ጤናማና ውጤታማ ማድረግ መንግስት ከጀመራቸው ሁለንተናዊ ለውጦች (Reforms) [...]

By |2019-08-28T11:17:37+00:00August 28th, 2019|ዜና|0 Comments

ለሁሉም የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በሙሉ

የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለሁሉም ዕውቅና የሰጣቸው የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በየዓመቱ የግልና የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት የሚያከናውን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁም መሰረት  የ2012 ዓ.ም የግል የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከሀምሌ 1- ሀምሌ 30/ 2011 ዓ.ም የተከናወነ ሲሆን  የ2012 ዓ.ም የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከነሀሴ 1/2011 ዓ.ም -ታህሳስ 30/2012 ዓ.ም  መሆኑን አውቃችሁ እድሳቱን በጊዜ ሰሌዳ መሰረት [...]

By |2019-08-19T11:51:44+00:00August 19th, 2019|ማስታወቂያ, ዜና|0 Comments

የቦርዱ የ2011ዓ.ም አፈፃፀም እናየ2012 በጀት ተገመገመ፡፡

የቦርዱ የ2011ዓ.ም አፈፃፀም እና የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ተገመገመ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ አመራርና ሰራተኞች የ2011 በጀት ዓመት የስራ አፈፃጸም ሪፖርት እና የ2012 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማ ሐምሌ 25 እና 26 ቀን 2011ዓ.ም አካሄደ፡፡ በእለቱም መድረኩን የመሩት የቦርዱ ጊዜያዊ ዋና ዳይሬክተር አቶ ደመላሽ ደበሌ እንደተናገሩት የአምስት አመት ስትራቴጃያዊ እቅድን መሰረት በማድረግ በቢ.ኤስ.ሲ መሰረት የታቀደዉ [...]

By |2019-08-08T11:17:31+00:00August 8th, 2019|ዜና|0 Comments

ለሁሉም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሙሉ

በአዋጅ ቁጥር 847/2006 መሰረት በማድረግ ቦርዳችን ሪፖርት አቅራቢ አካላትን በ ሶስት ዙር ሪፖርታቸዉን በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት ደረጃዎች (IFRS, IPSAS እና IFRS FOR SMEs)መሰረት እንዲያዘጋጁ ባስቀመጠዉ መሰረት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ሁለተኛ ዙር ተግባሪዎች መሆናቸዉ ይታወቃል።ስለዚህ በ IPSAS መሰረት ያዘጋጃችሁትን የ2019 የሂሳብ መግለጫ ሪፖረት ለቦርዱ ፋይል የምታረጉ መሆኑን እና ቦርዱ ምንም አይነት የጊዜ መራዘም ያላደረገ [...]

By |2019-07-25T08:20:10+00:00July 25th, 2019|ዜና|0 Comments