Monthly Archives: June 2019

Home/2019/June

ከአዲስ አበባ ከተማ ግብር ከፋዮች ጋር ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጅትና አቀራሪብ ደረጃዎች ትግበራ ግልጽነትና  የሚያጎለብት በሪፖርት አቅራቢ አካላትና በመንግስት መካከል መተማመንን የሚያጠናክርና የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት የሚያረጋግጥ የውይይት መድረክ ከአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች  ጽ/ቤት ከክፍለ ከተሞች የገቢዎች ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች ጋር በመቀናጀት ሰኔ 06 ቀን 2011 ዓ ም በአዲስ አበባ የባህል ማዕከል የስብሰባ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ ውይይት የተካሄደው በመስራያ ቤቶች የቅንጀት [...]

By |2019-06-17T06:12:38+00:00June 17th, 2019|ዜና|0 Comments

ለዳይሬክተሮች ቦርድ የመተዋወቂያና የሚጠበቅባቸው ሚና ስልጠና ተሰጠ

የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ እሁድ ግንቦት 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ቦርዱን በበላይነት የሚመሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አመራር አካላት የቦርዱ አመራር ማወቅ በሚገባቸውና የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በተመለከተ በሚስተር ጃፌት ካቶ በአዱላላ ሪዞሪት የአንድ ቀን ስልጠና ተካሄደ፡፡ በዕለቱም ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒሰትር ዴኤታ እና የቦርዱ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሰቢ እንደተናገሩት አመራሩ በዕውቀት ላይ በተመሰረተ አመራር ቦርዱን መምራትና [...]

By |2019-06-05T11:58:14+00:00June 4th, 2019|ዜና|0 Comments

ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አተገባበር ስኬታማ መሆኑ ተገለጸ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት እና የህብረተሰብ ክፍሎች ከተወጣጡ 62 ሪፖርት አቅራቢና ተቆጣጣሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ግንቦት 23 ቀን 2011 ዓ.ም. ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ለህዝብ ተጠቃሚነት በሚል ርዕስ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ. ጋር በተዘጋጀው መድረክ በጌትፋም ሆቴል ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይቱም ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት ስራዓት ትግበራ [...]

By |2019-06-04T08:08:40+00:00June 4th, 2019|ዜና|0 Comments

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በኤሌክትሮኒክ አገልግሎት  አሰጣጥ ዘዴ ተሸላሚ ሆነ፡፡

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ግንቦት 23 ቀን 2011 ዓ.ም. በመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎት አሠጣጥ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የምክክር መድረክ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአጭር ጊዜ ውስጥ ስርዓቱን በመተግበርና ውጤታማ በመሆን የአርአያነት ያለው ስራ የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሸለመ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ እንደተናገሩት በተለይ በ21ኛዉ መቶ ክ/ዘመን አለማችን የቴክኖሎጂ አለም በሆነችበት ዘመን የመንግስት [...]

By |2019-06-01T06:30:44+00:00June 1st, 2019|ዜና|0 Comments