Monthly Archives: July 2019

Home/2019/July

ለሁሉም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሙሉ

በአዋጅ ቁጥር 847/2006 መሰረት በማድረግ ቦርዳችን ሪፖርት አቅራቢ አካላትን በ ሶስት ዙር ሪፖርታቸዉን በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት ደረጃዎች (IFRS, IPSAS እና IFRS FOR SMEs)መሰረት እንዲያዘጋጁ ባስቀመጠዉ መሰረት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ሁለተኛ ዙር ተግባሪዎች መሆናቸዉ ይታወቃል።ስለዚህ በ IPSAS መሰረት ያዘጋጃችሁትን የ2019 የሂሳብ መግለጫ ሪፖረት ለቦርዱ ፋይል የምታረጉ መሆኑን እና ቦርዱ ምንም አይነት የጊዜ መራዘም ያላደረገ [...]

By |2019-07-25T08:20:10+00:00July 25th, 2019|ዜና|0 Comments

ሙያው የህዝብን ጥቅም እንዲያስጠብቅ ባለሙያው ሊጠነቀቅ ይገባል

የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ስለከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራ ከአዲስ አበባ የሆቴል ባለንብረቶች ንግድና ዘርፍ  ማህበራት ጋር በመተባበር ለ120 የሆቴል ባለንብረቶች አመራር አካላት ሐምሌ 06 ቀን 2011 ዓ.ም በጐልደን ቱሊፕ ሆቴል የግማሽ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ በውይይት መድረኩም የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ሀብታሙ ማሞ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት የሆቴል [...]

By |2019-07-16T05:50:18+00:00July 16th, 2019|ዜና|0 Comments

ለአመራሩ የIFRS ፅንሰ-ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለኢፌዲሪ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች ሰኔ 28 ቀን 2011 ዓ.ም. በቦርዱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የግማሽ ቀን የIFRS ፅንሰ-ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡ በስልጠናውም 15 የኮርፖሬሽኑ አመራር እና ሙያተኞች የተገኙ ሲሆን የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጋሼ የማነ(FCCA) መንግስት ሀገሪቱን በአፍሪካ ተቀዳሚ የማምረቻ ኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ ካለው ፍላጎት እና ወደ ኢንዱስትሪ መር [...]

By |2019-07-09T13:59:05+00:00July 9th, 2019|ዜና|0 Comments

 ሪፖርት አቅራቢ አካላት ከህገወጥ ሙያተኞች መጠንቀቅ እንደሚገባ ተገለፀ

የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በመላው ሀገሪቱ በግልና በ,መንግስታዊ ድርጅቶች ተፈጻሚ የሚሆነውን የከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራ ሰኔ 25 ቀን 2011 ዓ.ም በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ለከተማዋና አካባቢዋ የንግድ ማህበረስብ የግንዛቤ ማሰጨበጫ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ በመድረኩም በፌዲራል ገቢዎች የድሬደዋ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤትና ከክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን የተወጣጡ 182 ሪፖርት አቅራቢ አካላት የተሳተፉበት ሲሆን [...]

By |2019-07-05T12:58:04+00:00July 5th, 2019|ዜና|0 Comments