Monthly Archives: August 2019

Home/2019/August

ለታክስ ሥርዓቱ ውጤታማና ጤናማነት የዘርፉ ተቆጣጣሪና ሙያተኞች ሚና ጉልህ ነው

የኢትየጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የኢፌዲሪ ገቢዎች ሚኒስቴር ባዘጋጀው የታክስ አስተዳደር መመርያ ቁጥር 152/2011ዓ.ም አተገባበር ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ማክሰኞ ነሀሴ 21 ቀን 2011ዓ.ም በገቢዎች ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አደረገ። በእለቱም ክቡር አቶ ዘመዴ ተፈራ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን የታክስ አስተዳደሩን ማዘመን፣ጤናማና ውጤታማ ማድረግ መንግስት ከጀመራቸው ሁለንተናዊ ለውጦች (Reforms) [...]

By |2019-08-28T11:17:37+00:00August 28th, 2019|ዜና|0 Comments

ለሁሉም የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በሙሉ

የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለሁሉም ዕውቅና የሰጣቸው የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በየዓመቱ የግልና የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት የሚያከናውን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁም መሰረት  የ2012 ዓ.ም የግል የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከሀምሌ 1- ሀምሌ 30/ 2011 ዓ.ም የተከናወነ ሲሆን  የ2012 ዓ.ም የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከነሀሴ 1/2011 ዓ.ም -ታህሳስ 30/2012 ዓ.ም  መሆኑን አውቃችሁ እድሳቱን በጊዜ ሰሌዳ መሰረት [...]

By |2019-08-19T11:51:44+00:00August 19th, 2019|ማስታወቂያ, ዜና|0 Comments

የቦርዱ የ2011ዓ.ም አፈፃፀም እናየ2012 በጀት ተገመገመ፡፡

የቦርዱ የ2011ዓ.ም አፈፃፀም እና የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ተገመገመ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ አመራርና ሰራተኞች የ2011 በጀት ዓመት የስራ አፈፃጸም ሪፖርት እና የ2012 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማ ሐምሌ 25 እና 26 ቀን 2011ዓ.ም አካሄደ፡፡ በእለቱም መድረኩን የመሩት የቦርዱ ጊዜያዊ ዋና ዳይሬክተር አቶ ደመላሽ ደበሌ እንደተናገሩት የአምስት አመት ስትራቴጃያዊ እቅድን መሰረት በማድረግ በቢ.ኤስ.ሲ መሰረት የታቀደዉ [...]

By |2019-08-08T11:17:31+00:00August 8th, 2019|ዜና|0 Comments