Monthly Archives: October 2019

Home/2019/October

ለፋይናንስ ሪፓርት አቅራቢ አካላት በሙሉ

ዓለም ዓቀፍ የፋይናንስ ሪፓርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS, IFRS for SMEs and IPSAS) ትግበራ የኢትዮጽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ባስቀመጠው የትግበራ ፍኖተ-ካርታ መሰረት እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ሁሉንም መስፈርቶች የሚያሟሉ አካላትም በወቅቱ በቦርዱ በአካል በመገኘት ወይም በመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎት (e-service) በመጠቀም ድርጀታቸውን አስመዝግበው ለድርጀታቸው የሚገባውን ደረጃ እየተገበሩ ይገኛሉ፡፡ ከፍተኛ የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካላት ከ2010 ዓመት [...]

By |2019-10-24T11:15:01+00:00October 24th, 2019|ማስታወቂያ, ዜና|0 Comments

በመጀመሪያ የትግበራ ወቅት (First time adoption) በሚያጋጥሙ      ክስተቶች ላይ ውይይት ተደረገ

የኢትየጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች (IFRS First time adoption) የመጀመሪያ የትግበራ ወቅት ከሀብት ትመና እና ትርፍ ክፍፍል ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ከባንኮች፣ ኢንሹራንሶች፣ ከኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሂሳብ አዋቂዎችና ኦዲተሮች ማህበር ፣ ከውጪ ኦዲተሮች ማህበር እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዘርፉ ምሁራን እና ከገቢዎች ሚኒስቴር ተወካዮች ከተወጣጡ 81 ተሳታፊዎች ጋር መስከረም 22 ቀን [...]

By |2019-10-07T12:34:28+00:00October 7th, 2019|ዜና|0 Comments

ቦርዱ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች   አፈጻጸም መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 01/2012 ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሳፋየር ሆቴል የግማሽ ቀን ውይይት አደረገ፡፡ በውይይቱም ቦርዱ ቀድሞ ባወጣው የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ደረጃዎቹን የተገበሩ እና በትግበራ ሂደት የገቡትም ሆነ እየገቡ ያሉ በሁሉም መስክ ያሉ የህዝብ [...]

By |2019-10-03T06:49:17+00:00October 3rd, 2019|ዜና|0 Comments

ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መምህራን የIFRS እና IPSAS ስልጠና ተሰጠ

በሀገሪቱ ያሉ የግል፣ የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች መሰረት የፋይናንስ ሪፖርታቸውን አዘጋጅተው ለቦርዱ እንዲያቀርቡ አስፈላጊውን እውቀት እንዲያሸጋግሩ ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ስልጠና እና የአሰልጣኞች ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዓላማውን ለማሳካት ቅድሚያ ከሰጣቸው ተግባራት አንዱ የሆነው የሙያው አፈጻጸም የህዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ መዋሉን ማረጋገጥ ነው፡፡ በዚሁም መሰረት [...]

By |2019-10-03T06:43:13+00:00October 3rd, 2019|ዜና|0 Comments