Monthly Archives: March 2022

Home/2022/March

“ማርች 8” ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን ተከበረ

“ማርች 8” ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን ተከበረ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ “የዛሬ የጾታ እኩልነት ለነገ ዘላቂነት” በሚል እና በሀገራችን ለ46ኛ ጊዜ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል የተከበረውን “ማርች 8” ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም በሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት የስብሰባ አዳራሽ አክብሮ ዋለ፡፡ በበዓሉም የቦርዱ ዋና [...]

By |2022-03-31T11:39:06+00:00March 31st, 2022|ዜና|0 Comments

ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የህግ፣ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የትውውቅ ፕሮግራም ተከናወነ

ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የህግ፣ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የትውውቅ ፕሮግራም ተከናወነ  የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም. የትውውቅ ፕሮግራም አከናወነ፡፡ በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሂክመት አብደላ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ባስተለለፉበት ወቅት፤ የሂሳብ [...]

By |2022-03-30T08:14:56+00:00March 30th, 2022|ዜና|0 Comments

 ለቦርዱ አገልግሎት ተጠቃሚዎች በሙሉ

ለቦርዱ አገልግሎት ተጠቃሚዎች በሙሉ   የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለተገልጋዮቹ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 481/2013 በወጣው የአገልግሎት ክፍያ ታሪፍ መሰረት ክፍያ የሚያስፈፅም መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ተገልጋዮች ክፍያ የፈፀማችሁበትን ደረሰኝ ዋና (ኦሪጂናል) ይዛችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ቅጂ/ኮፒ ደረሰኝ ይዛችሁ የምትመጡ ደምበኞች ለአሰራር ስለምንቸግር በኮፒ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያ የተፈፀመበትን አሪጂናል ደረሰኝ ብቻ [...]

By |2022-03-25T11:30:01+00:00March 25th, 2022|pulic notice, ዜና|0 Comments

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የIFRS ሥልጠና መስጠት ተጀመረ

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የIFRS ሥልጠና መስጠት ተጀመረ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ለተውጣጡ 59 የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ከመጋቢት 12-16/2014 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የIFRS ስልጠና በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መስጠት ጀመረ፡፡ በዕለቱም የቦርዱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር እንደተናገሩት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉልህ የህዝብ ጥቅም [...]

By |2022-03-23T06:51:57+00:00March 23rd, 2022|ዜና|0 Comments

በተመረመሩ የፋይናንስ ሪፖርቶች እና በኢብባ ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

በተመረመሩ የፋይናንስ ሪፖርቶች እና በኢብባ ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (በIFRS) መሠረት ተዘጋጅተው ከቀረቡለት የሂሳብ መግለጫዎች መካከል ምርመራ ባደረገባቸው እና በብሔራዊ ባንክ “የኦዲት ሙያ ደረጃ መሻሻልን ለማረጋገጥ” በሚል በወጣው ረቂቅ መመሪያ ላይ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር መጋቢት 7 ቀን 2014 ዓ.ም ውይይት [...]

By |2022-03-21T05:06:41+00:00March 21st, 2022|ዜና|0 Comments

በመንግስት አስተዳደር አዋጅ እና የዲሲፕሊንና ቅሬታ አፈጻጸም ሥነ ሰርዓት ላይ ስልጠና ተሰጠ

በመንግስት አስተዳደር አዋጅ እና የዲሲፕሊንና ቅሬታ አፈጻጸም ሥነ ሰርዓት ላይ ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለሰራተኞቹ በመንግስት አስተዳደር አዋጅ ፣የዲሲፕሊንና ቅሬታ አፈጻጸም ሥነ ሰርዓት እንዲሁም የሠራተኛ መነቃቃት/መነሳሳት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የካቲት 23 እና 24 ቀን 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አካሄደ፡፡ የቦርዱ የሰው ሀብት ልማትና አመራር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደረሰ መለሰ ባቀረቡት መነሻ [...]

By |2022-03-21T05:06:23+00:00March 21st, 2022|ዜና|0 Comments

  የአካውንቲንግ ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ ተከበረ

  የአካውንቲንግ ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ ተከበረ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር (ACCA) ጋር በመተባበር የዓለም የአካውንቲንግ ቀንን ከ500 ያላነሱ የዘርፉ ባለሙያዎች፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት ለመጀመሪያ ጊዜ ዓርብ የካቲት 04 ቀን 2014 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል በድምቀት አከበረ፡፡ የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሂክመት አብደላ በመክፈቻ ንግግራቸው የአካውንቲንግን ሙያ [...]

By |2022-03-17T12:03:12+00:00March 17th, 2022|ዜና|0 Comments

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የትውውቅ ፕሮግራም ተከናወነ

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር የትውውቅ ፕሮግራም ተከናወነ የኢተዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም የትውውቅ ፕሮግራም አካሄደ፡፡ የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሂክመት አብደላ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት አዲሱ የቋሚ ኮሚቴ አባላት በቀጣይ ተገቢውን [...]

By |2022-03-17T12:02:50+00:00March 17th, 2022|ዜና|0 Comments

ለሒሳብ እና ኦዲት ሙያ አገልግሎት የሙያ ስነ-ምግባር መሠረታዊ ነው ተባለ

ለሒሳብ እና ኦዲት ሙያ አገልግሎት የሙያ ስነ-ምግባር መሠረታዊ ነው ተባለ የፋይናንስ ሪፖርት እና የኦዲት ሙያ አገልግሎት የምርመራ ስራ ለሚያከናውኑ የቦርዱ ሙያተኞች የምርመራ (Review) ተግባር ሲያከናውኑ ሊከተሉት ስለሚገባ የሙያ ስነ ምግባር(Professional Ethics) አስመልክቶ  ጥር 26 እና 27 ቀን 2014 ዓ.ም በኢሊሊ ሆቴል የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ የቦርዱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር [...]

By |2022-03-17T12:02:00+00:00March 17th, 2022|ዜና|0 Comments

የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሄደ

የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የቦርዱ ሰራተኞች በተገኙበት የካቲት 12 እና 13 ቀን 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ፡፡ የቦርዱ የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አልታሰብ አየሁ የአፈፃፀም ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት እንዳብራሩት [...]

By |2022-03-17T12:01:40+00:00March 17th, 2022|ዜና|0 Comments