Monthly Archives: May 2022

IFRS ትግበራን በተመለከተ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ምክክር ተካሄደ

IFRS ትግበራን በተመለከተ ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ምክክር ተካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዓለም-ዓቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎችን/IFRS ከተገበሩ አሥራ ዘጠኝ እና በትግበራ ሂደት ላይ ካሉ ስምንት በድምሩ ከሃያ ሰባት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የሂሳብ ባለሙያዎች ጋር ግንቦት 4 እና 5 ቀን 2014 ዓ.ም የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ በዕለቱም የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር [...]

By |2022-05-22T03:26:57+00:00May 22nd, 2022|ዜና|0 Comments

For all Accountancy Professionals

For all Accountancy Professionals Seeking members' views on the AfCFTA and the role of the accountancy profession in pan-African trade. The accountancy profession in Africa has an opportunity to transform trade across the continent by contributing to the implementation of the African Continental Free Trade Area (AfCFTA) agreement. The Pan African Federation of Accountants (PAFA), [...]

By |2022-05-11T10:02:00+00:00May 11th, 2022|pulic notice, ዜና|0 Comments

IFRS ካልተገበሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

IFRS ካልተገበሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ  የኢትዮጵያ ሂሰብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ካልተገበሩ አምስት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የትግበራ ባለሙያዎች ጋር ግንቦት 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ም ተወያየ፡፡ በዕለቱም የቦርዱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር እንደተናገሩት ቦርዱ ቀድሞ ባወጣው የደረጃዎች የትግበራ ፍኖተ ካርታ መሠረት [...]

By |2022-05-11T10:01:27+00:00May 11th, 2022|ዜና|0 Comments

ለሪፖርት አቅራቢ አካላት በሙሉ

ለሪፖርት አቅራቢ አካላት በሙሉ               የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ            Accounting and Auditing Board of Ethiopia             ቦርዱ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2006 አንቀጽ 4 ንዑስ አንቀጽ 2/”መ” እና “ሰ” እንዲሁም በአዋጁ  አንቀጽ ቁጥር 53 ንዑስ አንቀጽ(2) በተሰጠው ስልጣን መሰረት  የሪፖርት አቅራቢ አካላትን  መለያ መስፈርት እና ምዝገባ መመሪያ ቁጥር የኢ/ሂ/ኦ/ቦ 804/2013 በማዘጋጀት [...]

By |2022-05-09T10:13:46+00:00May 9th, 2022|pulic notice, ዜና|0 Comments