Monthly Archives: July 2022

Home/2022/July

የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ክንውን እና የ2015 ዕቅድ ግምገማ ተከናወነ፡፡

የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ክንውን እና የ2015 ዕቅድ ግምገማ ተከናወነ፡፡                                          የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. በገንዘብ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ የግማሽ ቀን ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱን የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የመሩት ሲሆን የግምገማው ዓላማ ሀገራችን ከተጋረጡባት ጫናዎች [...]

By |2022-07-28T10:36:39+00:00July 28th, 2022|ዜና|0 Comments

በክልሎች ይሰጡ የነበሩ የሒሳብ ሙያ ፍቀድና አድሳት አገልግሎቶች ወደ ቦርዱ እየመጡ ነው

በክልሎች ይሰጡ የነበሩ የሒሳብ ሙያ ፍቀድና አድሳት አገልግሎቶች ወደ ቦርዱ እየመጡ ነው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ዋና ኦዲተር በገንዘብ ሚኒስቴር በተሰጠው ውክልና መሰረት ሲሰጥ የነበረውን የሂሳብና የኦዲት ሙያ ፈቃድ እና እድሳት አገልግሎት ከየካቲት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ሚኒስትር መስሪያቤቱ ውክልናውን በማንሳቱ በኢትዮጵያ የሒሳብ ሙያን (Accountancy Profession) እንዲቆጣጠር በአዋጅ ኃላፊነት እና ሥልጣን ለተሰጠው [...]

By |2022-07-21T16:49:22+00:00July 21st, 2022|ዜና|0 Comments

የችግኝ ተከላ በአዋዬ ቀበሌ ተካሄደ

የችግኝ ተከላ በአዋዬ ቀበሌ ተካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከገንዘብ ሚነስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ጋር በደቡብ ክልል ከንባታ ጠንባሮ ዞን ቃጫ ቢራ ወረዳ አዋዬ ቀበሌ ሐምሌ 9 ቀን 2014ዓ.ም የችግኝ ተከላ እና የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት እድሳት አከናወነ፡፡ መርሃ-ግብሩን የመሩት የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት አቶ አህመድ ሽዴ እንደተናገሩት የደን መመናመን ለዓለም ከባቢ አየር ለውጥ [...]

By |2022-07-21T16:48:55+00:00July 21st, 2022|ዜና|0 Comments

ከሐረር ክልል የሂሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

ከሐረር ክልል የሂሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከሰኔ 22 እስከ 24 ቀን 2014 ዓ.ም. ቀድሞ ከሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ክልል ዋና ኦዲተር የሂሳብ ሙያ አገልግሎት ፈቃድ ወስደው ሲሰሩ ከነበሩ 27 (ሃያ ሰባት) ባለሙያዎች ጋር በሐረር ከተማ ውይይት አካሄደ፡፡ ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ዋና ኦዲተር ዶ/ር አብዱላሂ ውርዚ እንደተናገሩት [...]

By |2022-07-19T10:03:24+00:00July 19th, 2022|ዜና|0 Comments