ለሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይዎት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡
ለሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይዎት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ************************************************************************ መጋቢት 10/ 2015 ዓ.ም. አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የሴቶችን የስራ እና የግል ህይወት ሚዛናዊነት ማስጠበቅ; በሚል መሪ ሀሳብ መጋቢት 9እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ-ዘይት ከተማ ለቦርዱ ሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይወት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ሰጠ፡፡ የስልጠናው ዓላማ ሴቶች በቤተሰብ [...]