Dear all, I would like to bring to your attention to the World Congress of Accountants event taking place in November in Mumbai as below. This event is widely known as the Olympics for the profession as it takes place every four years. I would like to highlight Africa accounting day on November 17th a [...]
በህተም/ቤት የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተከበሩ ወ/ሮ ለምለም ሓድጎ ያደረጉት ንግግር
በህተም/ቤት የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተከበሩ ወ/ሮ ለምለም ሓድጎ ያደረጉት ንግግር -የተከበሩ ወ/ሮ ሂክመት አብደላ ፣የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዋና ዳይሬክተር፣ -የተከበራችሁ የሀገራችን የሚዲያ ተቋማት ተወካዮችና የዚህ መድረክ ተሳታፊዎች፣ ክብራትና ክብራን፡ በመጀመሪያ በዚህ በሀገራችን የዴሞክራሲ ተቋም አንድ አካል እና የዕድገታችን ማጠንጠኛ በሆኑ የሚዲያ ባለሙያዎች ፊት ቀርቤ ንግግር እንዳደርግ ዕድሉ ስለተሰጠኝ የተሰማኝን ታላቅ [...]
በወ/ሮ ሂክመት አብደላ የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር የተደረገ የመክፈቻ ንግግር
የተከበሩ ወ/ሮ ለምለም ሐድጎ፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ፣በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣ የተከበራችሁ የሀገራችን የሚዲያ አካላት ተወካዮችና የዚህ መድረክ ተሳታፊዎች፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት የስራ ሃላፊዎችና የዚህ መድረክ አዘጋጆች፣ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የሥራ ሓላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች፣ ክቡራትና ክቡራን፤ ከሁሉ በፊት በዛሬው ዕለት ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለመጣችሁ የተሰማኝን ታላቅ ክብርና ደስታ [...]
ለፋይናንስ ሪፓርት አቅራቢ አካላት በሙሉ
ዓለም ዓቀፍ የፋይናንስ ሪፓርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች (IFRS, IFRS for SMEs and IPSAS) ትግበራ የኢትዮጽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ባስቀመጠው የትግበራ ፍኖተ-ካርታ መሰረት እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ሁሉንም መስፈርቶች የሚያሟሉ አካላትም በወቅቱ በቦርዱ በአካል በመገኘት ወይም በመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎት (e-service) በመጠቀም ድርጀታቸውን አስመዝግበው ለድርጀታቸው የሚገባውን ደረጃ እየተገበሩ ይገኛሉ፡፡ ከፍተኛ የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካላት ከ2010 ዓመት [...]
ለሁሉም የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በሙሉ
የኢትዮዽያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለሁሉም ዕውቅና የሰጣቸው የሂሳብ እና ኦዲት ሙያተኞች በየዓመቱ የግልና የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት የሚያከናውን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁም መሰረት የ2012 ዓ.ም የግል የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከሀምሌ 1- ሀምሌ 30/ 2011 ዓ.ም የተከናወነ ሲሆን የ2012 ዓ.ም የድርጅት የሙያ ፈቃድ ዕድሳት ከነሀሴ 1/2011 ዓ.ም -ታህሳስ 30/2012 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ እድሳቱን በጊዜ ሰሌዳ መሰረት [...]
የስብሰባ ጥሪ ለሂሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የአገራችንን ፌደራላዊ አደረጃጀት የተከተለ ጠንካራ ሀገር አቀፍ የአካውንቲንግና ኦዲት ሙያ ማህበር እንዲመሰረት በፌደራል እና በክልል ከሚገኙ የሙያ ማህበራት፤ከዓለም አቀፉ የአካውንታንቶች ፌዴሬሽን እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት አገር አቀፍ የሙያ ማህበር የማደራጀት ሂደቱን ለማገዝ ከዓለም አቀፉ የአካውንታንቶች ፌዴሬሽን (IFAC)ከተላከ ባለሙያ ጋር በመተባበር በአገራችን ከተለያዩ ባለድርሻ [...]
ለኦዲተሮች በሙሉ የስብሰባ ጥሪ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ በዓለምአቀፍ የኦዲት ደረጃዎች ዙሪያ እና በኦዲተሮች የመስክ ምልከታ ላይ በተገኙ ግኝቶች ላይ ውይይት ማድረግ ስላስፈለገ እንዲሁም ስለወደፊቱ አቅጣጫ ማስቀመጥ ይቻል ዘንድ በነሀሴ 24 ቀን 2009 ዓ.ም በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አዳራሽ ለግማሽ ቀን የሚቆይ ስብሰባ ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
አዲስ የኦዲት አንዲሁም የሂሳብ ሙያ ፈቃድ ለማውጣት የተቀመጡ መስፈርቶች፤፤
የተፈቀደለት ኦዲተር ሆኖ ለመስራት የሚያበቁ የትምህርት ደረጃ የሙያ ብቃትና የስራ ልምድ ሁኔታዎች የሚከተሉት መመዘኛዎች የሚያሟላ ግለሰብ የተፈቀደለት ኦዲተር /Authorized Auditor/ ሆኖ ለመስራት ማመልከት ይችላል፡፡ 1.1. የታወቀ የአካውንቲንግ የሙያ ማህበር አባል የሆነና አባል ከሆነበት የሙያ ማህበር የስራ ምስክር ወረቀት/ Practicing certificate/ በኢትዮጵያ ውስጥ ሆኖ ያገኘ፣ እና አባል ከሆነ በኋላ 2 ዓመት በውጭ ኦዲተርነት የሰራ፡፡ 1.2 የታወቀ [...]
ለግብር ከፋዮች በሙሉ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2)(መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት እነዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2)(ሸ) ማንኛውም ሪፖርት አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ ማቅረብ [...]
ለሂሳብ ባለሙያዎችና ኦዲተሮች በሙሉ
የ2010 ዓ.ም የሙያ እንዲሁም የድርጅት ፈቃድ እድሳት ከ ሀምሌ 3/2009 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 30 2009 ዓ.ም መሆኑ አውቃችሁ በዚሁ ጊዜ ውስጥ እየመጣችሁ እድሳቱን እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡፡