በቦርዱ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያዎች እና የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች /IFRS/ ሥርዓት ትግበራ ዙሪያ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ እና በሥሩ ካሉ ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር መክሮ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ፡፡ ============================================ ሚያዝያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም. አዳማ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የተቋቋመበት አዋጅ፣ ደንብና መመሪያዎች እንዲሁም የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች/IFRS/ሥርዓት [...]
ከክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሒሳብ እና የኦዲት ፈቃድ ለተሰጣችሁ ባለሙያዎች
ማስታወቂያ ከክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የሒሳብ እና የኦዲት ፈቃድ ለተሰጣችሁ ባለሙያዎች ለሒሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ እና የመቆጣጠር ሥልጣን ለክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት በውክልና ተሰጥቶ የነበረ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ከየካቲት 16 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ውክልናው የተነሳ በመሆኑ ፍቃድ የመስጠት፣ የማደስ እና ባለሙያዎችን የመቆጣጠር ተግባር በኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ [...]
ለሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይዎት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡
ለሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይዎት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ************************************************************************ መጋቢት 10/ 2015 ዓ.ም. አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የሴቶችን የስራ እና የግል ህይወት ሚዛናዊነት ማስጠበቅ; በሚል መሪ ሀሳብ መጋቢት 9እና 10 ቀን 2015 ዓ.ም በደብረ-ዘይት ከተማ ለቦርዱ ሴት የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የሕይወት ክህሎት ማነቃቂያ ስልጠና ሰጠ፡፡ የስልጠናው ዓላማ ሴቶች በቤተሰብ [...]
የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡
የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ ************************************************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 4-5/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 ስታንዳርድ የኢንሹራንስ ውሎች ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለኢንሹራንስ ኩባንያ ባለሙያዎች እና ለሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የቴክኒክ አባላት ተሰጠ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ የመክፈቻ [...]
የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡
የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡ *********************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 6-8/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለክልል መንግስታት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫው ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራን አስመልክቶ ሪፖርት አቅራቢ አካላት [...]
ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ
ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ ******************************************************* የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ አመራሮች ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የEthiopia Governance Advisory & Technical support ፕሮጀክት ትግበራ ላይ ከሚመለከታቸው የዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር የካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም. ተወያዩ፡፡ የውይይቱ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ በመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የሂሳብ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ [...]
ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡
ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡ ************************************************ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከየካቲት 28-30/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫው ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራን አስመልክቶ ሪፖርት አቅራቢ አካላት ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫቸውን [...]
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን የሥራ አመራር አካላት ጋር የካቲት 11 /2015 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ሪፖርት ትግበራ ላይ በአዳማ ከተማ ኤክስኩዩቲቭ ሆቴል የግማሽ ቀን የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ በዕለቱም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሂክመት አብደላ [...]