IFRS ካልተገበሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ
IFRS ካልተገበሩ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ ሂሰብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ካልተገበሩ አምስት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የትግበራ ባለሙያዎች ጋር ግንቦት 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ም ተወያየ፡፡ በዕለቱም የቦርዱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር እንደተናገሩት ቦርዱ ቀድሞ ባወጣው የደረጃዎች የትግበራ ፍኖተ ካርታ መሠረት [...]