news

Home/news

የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡

የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡ *********************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 6-8/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለክልል መንግስታት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫው ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራን አስመልክቶ ሪፖርት አቅራቢ አካላት [...]

By |2023-03-18T12:55:13+00:00March 18th, 2023|news|0 Comments

የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡    

የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡       ************************************************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 4-5/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 ስታንዳርድ የኢንሹራንስ ውሎች ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና  በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለኢንሹራንስ ኩባንያ ባለሙያዎች እና ለሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የቴክኒክ አባላት ተሰጠ፡፡   በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ የመክፈቻ [...]

By |2023-03-18T04:31:50+00:00March 18th, 2023|news|0 Comments

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡ ************************************************ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከየካቲት 28-30/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡   የግንዛቤ ማስጨበጫው ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ደረጃዎች ትግበራን አስመልክቶ ሪፖርት አቅራቢ አካላት ዓመታዊ የሂሳብ መግለጫቸውን [...]

By |2023-03-09T13:39:40+00:00March 9th, 2023|news|0 Comments

ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ

ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ ******************************************************* የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ አመራሮች ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የEthiopia Governance Advisory & Technical support ፕሮጀክት ትግበራ ላይ ከሚመለከታቸው የዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር የካቲት 27 ቀን 2015 ዓ.ም. ተወያዩ፡፡ የውይይቱ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ በመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የሂሳብ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ [...]

By |2023-03-09T13:27:33+00:00March 9th, 2023|news|0 Comments

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን የሥራ አመራር አካላት ጋር የካቲት 11 /2015 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ሪፖርት ትግበራ ላይ በአዳማ ከተማ ኤክስኩዩቲቭ ሆቴል የግማሽ ቀን የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ በዕለቱም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሂክመት አብደላ [...]

By |2023-02-24T03:58:39+00:00February 24th, 2023|news|0 Comments

The 7th edition of the Africa Congress of Accountants (ACOA2023) will be held in Abidjan

Dear Colleague : The 7th edition of the Africa Congress of Accountants (ACOA2023) will be held in Abidjan, Côte d'Ivoire from 15-18 May 2023. The theme is Structural Transformation and Growth of Africa Economies. This unique edition of the congress will gather more than 2000 delegates and speakers from more than 65 English-, French-, and [...]

By |2023-01-25T06:47:59+00:00January 25th, 2023|news, pulic notice|0 Comments

ለሒሳብ እና ለኦዲት ሙያ ድርጅት ባለቤቶች በሙሉ

10/05/2015 ዓ.ም ለሒሳብ እና ለኦዲት ሙያ ድርጅት ባለቤቶች በሙሉ ጉዳዩ፡ የአገልግሎት ክፍያን ይመለከታል የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለጥምቀት በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ በደንብ ቁጥር 481/2013 መሠረት ቦርዱ ለሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች ክፍያን እንደሚያስከፍል ይደነግጋል። በዚህም መሠረት የሒሳብ ወይም የኦዲት ሙያ ድርጅት ባለቤቶች የ2015/16 በጀት ዓመት የሙያ ፈቃድ ምስክር ወረቀት ዕድሳት የአገልግሎት ክፍያችሁን በመመሪያዉ መሠረት በቴሌብር በመክፈል [...]

By |2023-01-25T06:44:24+00:00January 25th, 2023|news|0 Comments

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ከምክር ቤቱ አባለት/ሪፖርት አቅራቢ አካላት/ ከሆኑ የንግዱ ማህበረስብ አካላት ጋር ታህሳስ 20/2015 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ሪፖርት ትግበራ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ በዲኦሎፖል [...]

By |2022-12-30T07:03:00+00:00December 30th, 2022|news|0 Comments

ለሚመለከተዉ ሁሉ

ቀን 10/4/2015 ለሚመለከተዉ ሁሉ የተሰረዘ የሙያ ፈቃድ ምዝገባ የምስክር ወረቀትን ይመለከታል፡፡ ከኢትዮጵያ ሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የሙያ ፈቃድ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የወሰደ ማንኛውም የሒሳብ/የኦዲት ባለሙያ የምስክር ወረቀቱን ማሳደስ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ካላሳደሰ በሒሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች ፍቃድ አሰጣጥ እና የሒሳብ ሙያ ማኅበራት ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 805/2013 አንቀጽ 6(4) መሠረት የምዝገባ የምስክር [...]

By |2022-12-19T11:43:23+00:00December 19th, 2022|news, pulic notice|0 Comments