Press release

Home/Press release

Dear all, I would like to bring to your attention to the World Congress of Accountants event taking place in November in Mumbai as below. This event is widely known as the Olympics for the profession as it takes place every four years. I would like to highlight Africa accounting day on November 17th a [...]

By |2022-09-21T07:20:30+00:00September 20th, 2022|news, Press release, pulic notice|0 Comments

ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2)(መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት  እነዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2)(ሸ) ማንኛውም ሪፖርት  አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ  ማቅረብ እንዳለበት፤  [...]

By |2017-08-05T09:27:59+00:00August 5th, 2017|Press release|0 Comments

ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2) (መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት እንዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2) (ሸ) ማንኛውም ሪፖርት  አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ  [...]

By |2017-06-20T13:18:33+00:00June 20th, 2017|Press release|0 Comments

ለግብር ከፋዮች በሙሉ

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ በአዎጅ ቁጥር 847/2006 አንቀፅ 4 (2)(መ) የሪፖርት አቅራቢ አካላትን የህዝብ ጥቅም ያለባቸው ወይም አነስተኛና መካከለኛ በሚል መለየት የሚያስችል መስፈርቶችን በማውጣት  እነዲመዘግብ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲሁም ደግሞ በአንቀፅ 8 (1) እና 4(2)(ሸ) ማንኛውም ሪፖርት  አቅራቢ አካል ቦርዱ በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሂሳብ መግለጫውን ለቦርዱ  ማቅረብ እንዳለበት፤  [...]

By |2017-06-21T11:19:22+00:00June 20th, 2017|Press release|0 Comments

ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሙሉ

የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ጥሪ Call for Sensitization workshop   መንግስት በግልና በመንግስት ዘርፍ ባሉ ድርጅቶች ላይ ተፈፃሚ የሚሆን የተሟላ ግልጽና በቀላሉ ሊረዱት የሚችሉት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኙቱ የፋይናንስ ሪፖርቶች በአለምአቀፍ የሪፖርት ደረጃዎች መሠረት እንዲዘጋጁና እንዲቀርቡ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2ዐዐ6 ማውጣቱ ይታወቃል፡፡አዋጁን በሚገባ ለማስፈጸም እንዲቻል የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ [...]

By |2017-06-16T05:08:32+00:00June 15th, 2017|Press release|0 Comments

ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማህበራት በሙሉ

የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ጥሪ Call for Sensitization workshop   በግልና በመንግስት ዘርፍ ባሉ ድርጅቶች ላይ ተፈጻሚ የሚሆን የተሟላ ግልጽና በቀላሉ ሊረዱት የሚችሉት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስረዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የፋይናንስ ሪፖርቶች በአለምአቀፍ የሪፖርት ደረጃዎች መሰረት እንዲዘጋጁና እንዲቀርቡ መንግስት የፋይናንስ ሪፖርት አዋጅ ቁጥር 847/2006 ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ የሪፖርቶቹ  አዘገጃጀትና አቀራረብ በኃላፊነት እንዲመራና እንዲቆጣጠር በአዋጁ መሰረት [...]

By |2017-06-05T11:27:24+00:00June 5th, 2017|Press release|0 Comments

የንግድ ስም ምዝገባን በተመለከተ ከቦርዱ ለሙያ ድርጅቶች የተሰጠ ማስታወቂያ

  ማንኛውም የሂሣብ ሙያ አገልግሎት ወይም የኦዲት አገልግሎት ድርጅት ለምዝገባ ማመልከት እንዳለበት የቦርዱ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 332/2007 አንቀጽ 20 ይደነግጋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም ፐብሊክ ኦዲተር በራሱም ሆነ ከሌላ ሰው ጋር በሽርክና ቦርዱ ስሙን ባላፀደቀው የኦዲት ድርጅት ስም እንደ ኦዲተር ሆኖ መሥራት እንደማይችል አዋጅ ቁጥር 847/2006 አንቀጽ 21 ይደነግጋል፡፡ ሆኖም የኢትዮጵያ ሂሣብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የአዋጁና [...]

By |2017-04-06T11:28:10+00:00April 6th, 2017|Press release|0 Comments