News & Events

News & Events2016-11-14T13:20:17+00:00

Click edit button to change this text.

የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡

የክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተጀመረ፡፡ *********************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 6-8/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለክልል መንግስታት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና [...]

By |March 18th, 2023|Categories: news|0 Comments

የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡    

የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 የኢንሹራንስ ውል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡       ************************************************************************************** የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከመጋቢት 4-5/2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የአይ ኤፍ አር ኤስ 17 ስታንዳርድ የኢንሹራንስ ውሎች ትግበራ የግንዛቤ [...]

By |March 18th, 2023|Categories: news|0 Comments

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡

ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የIFRS ስልጠና ተሰጠ፡፡ ************************************************ የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ከየካቲት 28-30/2015 ዓ.ም. የሚቆይ የIFRS ትግበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዲ-ሌኦፖል ሆቴል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የፋይናንስ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡   [...]

By |March 9th, 2023|Categories: news|0 Comments

ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ

ከዓለም ባንክ ልዑክ ጋር ውይይት ተካሄደ ******************************************************* የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ አመራሮች ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር የEthiopia Governance Advisory & Technical support ፕሮጀክት ትግበራ ላይ ከሚመለከታቸው የዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር የካቲት 27 ቀን [...]

By |March 9th, 2023|Categories: news|0 Comments

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን የሥራ አመራር አካላት ጋር የካቲት 11 /2015 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ሪፖርት ትግበራ [...]

By |February 24th, 2023|Categories: news|0 Comments

march

No Events

april

No Events

may

No Events

june

No Events

july

No Events