Click edit button to change this text.
የሰባት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ተካሄደ
የሰባት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ተካሄደ የኢትየጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የ2013 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ ከሁሉም ሰራተኞች ጋር ከየካቲት 19 እስከ 21 ቀን 2013ዓ.ም በአዳማ ከተማ አከናወነ፡፡ የዉይይት መድረኩን የቦርዱ [...]
በሪፖርት አቅራቢ አካላት የሂሳብ /ኦዲት ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ረቂቅ መመሪያ ውይይት በባህርዳር ከተማ ተከናወነ
በሪፖርት አቅራቢ አካላት የሂሳብ /ኦዲት ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ረቂቅ መመሪያ ውይይት በባህርዳር ከተማ ተከናወነ የሪፖርት አቅራቢ አካላት ምዝገባ፣የሂሳብ ባለሙያዎች ፈቃድ አሰጣጥ እና የሙያ ማህበራት ዕውቅና አሰጣጥ ሪቂቅ መመሪያ ላይ የካቲት 26 ቀን 2013 ዓ.ም [...]
በሪፖርት አቅራቢ አካላት፣ የሂሳብ /ኦዲት ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ረቂቅ መመሪያ ላይ በድሬደዋ ከተማ ውይይት ተደረገ
በሪፖርት አቅራቢ አካላት፣ የሂሳብ /ኦዲት ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ረቂቅ መመሪያ ላይ በድሬደዋ ከተማ ውይይት ተደረገ የሪፓርት አቅራቢ አካላት ምዝገባ ፣የሂሳብ ባለሙያዎች ፈቃድ አሰጣጥ እና የሙያ ማህበራት ዕውቅና አሰጣጥ ሪቂቅ መመሪያ ላይ በድሬደዋ ከተማ የካቲት [...]
ህግ የማስከበሩ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል
ህግ የማስከበሩ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ህግ በመጣስ የሙያ ስራ በሰሩ አንድ መቶ ሰላሳ አምስት የሂሳብ እና ኦዲት ባለሙያዎች እንዲሁም አምስት በወንጀል ተግባር በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱን አሳወቀ፡፡ እርምጃ የተወሰደባቸውም [...]
በማምረቻ ዘርፍ ከተሰማሩ ከፍተኛ ግብር ከፋይ የሪፖርት አቅራቢ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ
በማምረቻ ዘርፍ ከተሰማሩ ከፍተኛ ግብር ከፋይ የሪፖርት አቅራቢ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ከማምረቻ/ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ ከፍተኛ ግብር ከፋይ ሪፖርት አቅራቢ የንግዱ ማህበረሰብ አካላት ጋር ከፍተኛ ጥራት ባለው ዓለም ዓቀፍ [...]
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የአገልግሎት ክፍያ ደንብ ፀደቀ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የአገልግሎት ክፍያ ደንብ ፀደቀ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የሂሳብ እና ኦዲት ሙያ አገልግሎት ጥራትን በማሳደግ ሙያው የህዝብ ጥቅምን ማስጠበቁን ለማረጋገጥ ያሉ የህግ ማዕቀፎችን ተግባራዊ ማድረግ እና አዳዲስ ህጎችንም በማዘጋጀት [...]
april
No Events
may
No Events
june
No Events
july
No Events
august
No Events